ከ30 ሺህ ብር በላይ የጥሬ ገንዘብ

Date:

የገንዘብ ሚኒስቴር ከ30 ሺህ ብር በላይ የጥሬ ገንዘብ ግብይት ላይ እገዳ የሚጥለውን የሕግ ማሻሻያ ለፓርላማ አቀረበ፡፡

ገደቡን ያለፈ ማንኛውም ግብይት በሞባይል ገንዘብ ማስተላለፊያና ፍቃድ የተሰጣቸው የፋይናንስ ተቋማትን ጨምሮ በመደበኛ የባንክ ሂደት እንዲፈፀም ይገደዳል ተብሏል።

ሚኒስቴሩ እርምጃው የመንግሥት አስተዳደርን ለማዘመንና የግብር አሰባሰብን ለማሻሻል ወሳኝ ነው ብሏል፡፡

በአንድ ቀን ውስጥ የሚደረግ የተከፋፈለ ክፍያ እንደ ነጠላ ግብይት የሚቆጠር ሲሆን፤ ገደቡን የተላለፈ ሰው የተቀበለውን ክፍያ እጥፍ ሊቀጣ እንደሚችልና ወጪው ከግብር ቅነሳ ውጪ እንደሚሆን በረቂቅ ሕጉ ተቀምጧል፡፡

sputnik

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

“ቴዲ አፍሮ የኢትዮጵያን ሙዚቃ ቀይሮታል!” — ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

በ"ወቸው ጉድ" ፖድካስት ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ...

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...