የመምህራን ደሞዝ እና የትምህርት ጥራት ጉዳይ ⵑⵑ

Date:

የመምህራን ደሞዝ በጊዜ አለመከፈል ለተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል መንስኤ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ያስጠናው ጥናት አመላከተ

በአንዳንድ አካባቢዎች መምህራን ስላልተደገፉና የሦስት ወር ደሞዝ ያልተከፈላቸው በመሆኑ ለተማሪዎች ውጤት ማሽቆልቆል አንዱ ምክንያት መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ያስጠናው ጥናት አመላከተ፡፡

በትምህርት ሚኒስቴር የትምህርት ፕሮግራሞችና መሻሻል መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮሃንስ ወጋሶ የጥናት ውጤት አስመልክተው እንደገለጹት በአንዳንድ አካባቢዎች መምህራን ወደ ክፍል አለመግባት፣ በፍላጎት አለማስተማር እና የሦስት ወር ደሞዝ ያልተከፈላቸው አስተማሪዎች መኖር ለተማሪዎች ውጤት መቀነስ በምክንያትነት ተጠቅሷል፡፡

የተማሪዎች ለፈተና ከቦታ ቦታ መጓጓዝና ምቹ ባልሆነ ሁኔታ መቅረብ በውጤት ላይ አሉታዊ ሚና እንዳለው የጋዜጣ_ፕላስ ዘገባ ያሳያል ፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...