የመፅሐፍ ዉይይት

Date:

ነሐሴ 3/2017 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)

ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!

ነገረ መጻሕፍት

ተጋባዥ ጸሐፊ:- ደመወዝ ጎሽሜ

የተመረጠው መጽሐፍ:- “አዲሲቱ ኢየሩሳሌም”

አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ

አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ

የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ

(አድራሻ:- ቀበና፣ የካቶሊኮች ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት፣ ነጩ ሕንፃ አጠገብ፣ መቅድም ኢትዮጵያ ቢሮ)

የአድራሻችን Google Map link:-

https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic

ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010

በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-

https://t.me/ZagolBookBank1

ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-

https://youtube.com/@endalegetamultimedia?si=hEO0egZkKPtR1mv0

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...