የአለም “ምርጥ የስፖርት ጋዜጠኝነት አመታዊ የሽልማት ፕሮግራም”

Date:

የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር የ2027ቱን የዓለም አቀፍ ስፖርት ጋዜጠኞች ማህበር (AIPS) አመታዊ ጉባኤን ለማዘጋጀት ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አገኝቷል።

ኢትዮጵያ በምታዘጋጀው በዚህ ጉባኤ ላይ :-

– ከ100 ሀገራት በላይ የተውጣጡ ተሳታፊ ጋዜጠኞች ይመጣሉ

– የተለያዩ አለም አቀፍ የስፖርት ተቋማት መሪዎች ይሳተፋሉ

– የአለም “ምርጥ የስፖርት ጋዜጠኝነት አመታዊ የሽልማት ፕሮግራም” ይካሄዳል

– የAIPS Young Reporters ስልጠና ይካሄዳል።

ይህ አለምአቀፍ ኹነት ከስፖርት ዘገባ ባለፈ ለኢትዮጵያ ስፖርት ዲፕሎማሲ፣ ኢኮኖሚ እና ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ ፋይዳም እንደሚኖረው ይታመናል።

ይህ ጉባኤ ኢትዮጵያ “የስፖርት ቤተሰቡን” በአንድ ጣሪያ ስር በመሰብሰብ በስፖርቱ ዓለም ያላትን ስም የምታድስበት ትልቅ መድረክ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ውጭ ምንዛሪ የሚያድኑ የሴራሚክ ምርቶች በቅርቡ ለገበያ ይቀርባሉ

ይህ የተገለፀው ኢትዮደር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ”Golden Tier...

የዓለም የቡና ገበያ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱ ተገለጠ

በዓለም አቀፍ ደረጃ በቡና አቅርቦት ላይ ተፈጥሮ የነበረው ስጋት...

አሜሪካ የኢራንን የጭነት መርከብን መያዟን አስታወቀች

በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን የዘጋችው...