ፒኤስጂ ሻምፒዮን ኾነ

Date:

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂ ኢንተር ሚላንን 5 ለ 0 በኾነ ውጤት በመርታት ሻምፒዮን ኾኗል።

የፒኤስጂን የማሸነፊያ ግቦች ዲዚሬ ዱዌ ሁለት፣ አሽራፍ ሀኪሚ፣ ማዩሉ እና ቅቫራስኬሊያ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል።

ፒኤስጂ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ማሳካት ችሏል።

ፒኤስጂ በውድድር ዓመቱ የሻምፒየንስ ሊግ፣ የፈረንሳይ ሊግ እና ኩፕ ዴ ፍራንስ ዋንጫ አሳክተዋል።

ይህንንም ተከትሎ ፒኤስጂ የሦስትዮሽ ዋንጫ ማሳካት የቻለ የመጀመሪያው የፈረንሳይ ክለብ በመኾን አዲስ ታሪክ ፅፏል።

አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ከአሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቀጥለው በሁለት ክለቦች የሦስትዮሽ ዋንጫ ያሳኩ ሁለተኛው አሰልጣኝ ኾነዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...