ሰደድ እሳት በሶሪያ

Date:

በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ተስፋፍቶ መቀጠሉ ተገለፀ።

ሰደድ እሳቱ በቃስታል ማፍ ከተማ የተቀሰቀሰ ሲሆን እስካሁን ከ10ሺ ሄክታር በላይ ወደ አመድነት መቀየሩ ተነግሯል።

28 ቦታዎችን ያዳረሰውን ሰደድ እሳት ለማጥፉት በርካታ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ሳና የተሰኘው የሀገሪቱ ዜና አገልግሎት አስታውቋል።

በሰደድ እሳት አደጋው እስካሁን የተጎዱ ንፁሀን አለመኖሩ የተገለፀ ሲሆን እሳቱን ለማጥፉት ርብርብ ሲያደርጉ የነበሩ ስምንት ሰራተኞች ከፊል ጉዳት አጋጥሟቸዋል።

ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት ቱርክን ጨምሮ ሌሎች ሀገራት ርብርብ እያደረጉ ይገኛሉ ሲል የዘገበው አናዶሉ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...