ስንት አሰልጣኞች 🟥 ቀይ ካርድ ተመለከቱ ?

Date:

ለሊጉ ዋንጫ እና ለአውሮፓ ተሳትፎ ብርቱ ፉክክር እየተደረገበት የሚገኘው የጣልያን ሴርያ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት በተመሳሳይ ሰዓት ተደርገዋል።

በምሽቱ ጨዋታዎች ወቅት አምስት አሰልጣኞች በዳኛ ቀይ ካርድ ተመዞባቸው ከሜዳ ለመውጣት ተገደው ነበር።

የናፖሊው ዋና አሰልጣኝ አንቶኒዮ ኮንቴ እንዲሁም የተጋጣሚያቸው ፓርማ አሰልጣኝ ክሪስቲያን ቺቩ ቀይ ካርድ ተመዞባቸዋል።

ኢንተር ሚላን ከላዝዮ ባደረጉት ጨዋታ አሰልጣኝ ሲሞን ኢንዛጊ እና አሰልጣኝ ማርኮ ባሮኒ ቀይ ካርድ ተመልተዋል።

በተጨማሪም የኤሲ ሚላኑ ዋና አሰልጣኝ ሰሬጂዮ ኮንሴሳኦ ቀይ ካርድ የተመለከቱ ሌላኛው አሰልጣኝ ናቸው።

ሁሉም አሰልጣኞች የሴርያው የመጨረሻ ሳምንት መርሐ ግብር ያመልጣቸዋል ተብሎ ይጠበቃል።

@tikvahethsport    

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...