ሶማሊላንድን ከሶማሊያ ለመቀላቀል ወታደራዊ ሃይል ልንጠቀም እንችላለን

Date:

የሶማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሃመድ፣ መንግሥታቸው እስራኤል ለሶማሌላንድ የሠጠችውን እውቅና ለመመከትና ሶማሌላንድን በተጨባጭ ከሶማሊያ ለመቀላቀል ወታደራዊ ኃይል ሊጠቀም እንደሚችል አስጠነቀቁ።

ፕሬዝዳንት ሞሃመድ፣ ሶማሊያ እስራኤል ለሶማሊላንድ በሠጠችው እውቅና “ብሄራዊ ደኅንነቷ አደጋ ላይ ከወደቀ ኃይል መጠቀም አንደኛው አማራጯ ይሆናል” በማለት ተናግረዋል።

ፕሬዝዳንት ሞሃመድ፣ ሶማሊላንድ ከእስራኤል ላገኘችው እውቅና በምላሹ ለእስራኤል ወታደራዊ ጦር ሠፈር ለመስጠት እንደተስማማች ደርሠንበታል በማለት ከቀናት በፊት መናገራቸው አይዘነጋም።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...

ኧረ ፋታ ስጡን?!

መንግስት ግን" ምን ሁኑ ?" ሊለን ነው :: አጀንዳ...