ሶማሊያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የነበራትን ስምምነቶች በሙሉ አቋረጠች

Date:

የሶማሊያ መንግሥት ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የተደረጉ የወደብ እና የደህንነት ትብብርን ጨምሮ ሁሉንም ስምምነቶች ማቋረጡን አስታውቋል ።

ይህ ውሳኔ የተላለፈው ሉዓላዊነትን፣ የግዛት አንድነትን እና የአገሪቱን የፖለቲካ ነፃነት የሚነኩ የጥላቻ ድርጊቶችን የሚመለከቱ አሳማኝ ማስረጃዎች መሰረት በማድረግ ነው ።

ውሳኔው በርበራን ጨምሮ ከወደቦች ጋር የተያያዙ ሁሉም ስምምነቶች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ። በተጨማሪም የሁለትዮሽ የደህንነት እና የመከላከያ ትብብር ስምምነቶች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን ተገልጿል ።

የሶማሊያ መንግስት በዚህ ወቅት የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም እያዳከመች ነው ሲል መክሰሱን ሮይተርስ ዘግቧል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ አዲስ አበባ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትሯ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ...

የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የ5 በመቶ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ክፍያን ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ

በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና...

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዚዳንት ለኢራን ህዝብ – “እኛ ከእናንተ ጋር ነን”

የአውሮፓ ፓርላማ ፕሬዝዳንት ሮቤርታ ሜትሶላ፥ የኢራን መንግስት በተቃዋሚዎች ላይ...

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና...