ሶማሊያ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የነበራትን ስምምነቶች በሙሉ አቋረጠች

Date:

የሶማሊያ መንግሥት ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ጋር የተደረጉ የወደብ እና የደህንነት ትብብርን ጨምሮ ሁሉንም ስምምነቶች ማቋረጡን አስታውቋል ።

ይህ ውሳኔ የተላለፈው ሉዓላዊነትን፣ የግዛት አንድነትን እና የአገሪቱን የፖለቲካ ነፃነት የሚነኩ የጥላቻ ድርጊቶችን የሚመለከቱ አሳማኝ ማስረጃዎች መሰረት በማድረግ ነው ።

ውሳኔው በርበራን ጨምሮ ከወደቦች ጋር የተያያዙ ሁሉም ስምምነቶች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል ። በተጨማሪም የሁለትዮሽ የደህንነት እና የመከላከያ ትብብር ስምምነቶች ላይ ተፈፃሚ እንደሚሆን ተገልጿል ።

የሶማሊያ መንግስት በዚህ ወቅት የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም እያዳከመች ነው ሲል መክሰሱን ሮይተርስ ዘግቧል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ...

“የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው” ፓትርያርኩ

የሩሲያ ክርስቲያኖች ከኢራን ሙስሊም ማህበረሰብ ጋር መልካም ግንኙነት አላቸው...