በመዲናዋ የ2018 ትምህርት ዘመን የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ ሐምሌ 01 ቀን ይጀመራል

Date:

የመጀመሪያ ቀን መደበኛ ትምህርት መስከረም 05 እንደሚጀመር ተገልጿል

በአዲስ ከበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ትምህርት ዘመን የነባር እና የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ ሐምሌ 01/2017 ዓ.ም እንደሚጀመር የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።

በዚህ መሠረት በትምህርት ቢሮው ሥር ባሉ የመንግሥት፣ የግል እና በሌሎች የተያዙ ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛ ደረጃ፣ መካከለኛ ደረጃ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2018 ትምህርት ዘመን የትምህርት ቀናት መቁጠሪያ (የትምህርት ካላንደር) ካላንደርን ይፋ ተደርጓል፡፡

በዚህም የ2018 ትምህርት ዘመን የነባር እና የአዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 01 እስከ ነሐሴ 23/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ካላንደሩ አመላክቷል።

እንዲሁም የ2018 ትምህርት ዘመን የመጀመሪያ ቀን መደበኛ ትምህርት መስከረም 05/2018 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ተገልጿል።

(አሐዱ ሬድዮ)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...