በሮማንያ በተደረገ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ኒኩሶር ዳን አሸነፉ

Date:

በሮማንያ እሁድ እለት በተካሄደ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ሊበራሊስት የሆኑት ኒኩሶር ዳን አሸንፈዋል።

የአውሮፓ ህብረት ደጋፊ ናቸው የሚባልላቸው ኒኩሶር ዳን ከተፎካካሪያቸው ጆርጅ ሲሞን የተሻለ ድምፅ በማግኘት ነው ምርጫው ያሸነፉት፡፡

በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ኒኩሶር ዳን አጠቃላይ ከተሰጠው ድምፅ 54 በመቶውን አግኝተዋል፡፡

ተፎካካሪያቸው ጆርጅ ሲሞን በበኩላቸው ከተሰጠው አጠቃላይ ድምፅ 46 በመቶ ማግኘታቸውን ሲኤንኤን ዘግቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...