በትግራይ አዳዲስ የፖለቲካ ፓርቲዎች እየተመሰረቱ ነው

Date:

“ሹም ተምቤን” የተሰኘ አዲስ ፓርቲ በምስረታ ሂደት ላይ ነው

በትግራይ የሚንቀሳቀስ “ሹም ተምቤን” የተሠኘ አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ ከምርጫ ቦርድ የቅድመ ምዝገባ ፍቃድ በማግኘት በምስረታ ሂደት ላይ መኾኑን ዋዜማ ዘግባለች፡፡

ፓርቲው ከቦርዱ የምስረታ ፍቃድ ያገኘው ሐምሌ 23 ቀን 2017 ዓ.ም እንደነበር ተመላክቷል፡፡

ከእነ ጌታቸው ረዳ ቡድን የተነጠሉ ግለሰቦች ያቋቋሙት “ውድብ ወለዶ ትግራይ” ወይም የትግራይ ትውልድ የተሰኘ የፖለቲካ ፓርቲም፣ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም በመቀሌ ከተማ ባካሄደው ጉባኤ በይፋ እንደተመሠረተ ይታወሳል።

በእነ አቶ ጌታቸው ረዳ የተቋቋመው ስምረት ፓርቲ በበኩሉ፣ በትላንትናው ዕለት፣ከመሥራቾቹ አንዱ የሆኑትን አቶ ጌታቸው ረዳን የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡ ተዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...