በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነ የልብ ቀዶ ህክምና ተካሄደ

Date:

ዶክተር ፈቀደ አጉአር እና የህክምና ቡድናቸው በኢትዮጵያ የመጀመሪያ አይነት የሆነ የልብ ቀዶ ህክምና በስኬት አካሄዱ።

አንዳንድ መረጃዎች አንደሚያመለክቱት የልብ ህመም አይነቱ ብዙም የማይከሰት ነው ። ምንአልባት ከ100,000 ሺ በ1 ሰው ላይ ሊገኝ ይችላል ።
በሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት እና በህንድ ህመሙ ሲከሰት ይስተዋላል ።

ቅዳም 6 ሰዓት የፈጀ Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement የተሰኘ የልብ ቀዶ ህክምና ለ31 አመት ወጣት ተካሂዷል ።
ዶክተር ፈቃደ አጉአርም ተከታዩን መልዕክት አስተላልልፈዋል ።

ስድስት ሰአታት በፈጀው የልብ ቀዶ ጥገና የአገር በቀል የልብ ቀዶ ጥገና ቡድን በሀገራችን ለመጀመርያ ጊዜ Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement በትላንትናው እለት አከናውኗል. በቀጣዩ ቀን(ዛሬ) ጥዋት ታካሚያችን አቤ ላይ ያየነው ፈገግታ ድካማችንን አጥቦታል.

In a six hours long heart surgery local cardiac team of Ethiopia successfully performed the first Sub-Mitral aneurysm repair along with Mitral valve replacement for a 31 years old patient.

ከሁሉ አዲስ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...