የፓሪስ እና ሮተርዳም ማራቶን

Date:

የፓሪስ ማራቶን በሴቶች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አሸንፏል ።

አትሌት በዳቱ ሂርጳ በ 2 :20.45 በመግባት በአንደኝነት ፣አትሌት ደራ ዲዳ 2: 20.49 በመግባት ሁለተኛ ደረጃ በመያዝ አሸንፏል ።

በሌላ ዜና የሮተርዳ ማራቶን በሴቶች አትሌት አሚናት አህመድ በ2:22.14 ሁለተኛ ደረጃ ይዛ ስታጠናቅቅ ፣አትሌት አዝመራ ገብሩ በ2:22.15 ሶስተኛ ፣አትሌት ጥሩዬ መስፍን በ 2:22.27 አራተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

በወንዶች የማራቶን ውድድር አትሌት ጫላ ረጋሳ በ2:05.07 ሁለተኛ፣አትሌት ጭምዴሳ ደበሌ በ2:05.26 ስስተኛ ደረጃ ይዘው አጠናቀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የሚያደርጉት ድርድር እስኪጠናቀቅ ድረስ የተኩስ አቁሙ መራዘሙን አስታወቁ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጥያቄ መሠረት ከኢራን ጋር የገቡትንየተኩስ...

ለኢትዮጵያ የግብርና ዘርፍ የሚውል የ40 ሚሊዮን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ተፈቀደ

የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የልማት ክንፍ የሆነው ኢአይቢ ግሎባል (EIB...

ሃይንከን በአልኮል መጠኑ ጠንከር ያለ ቢራ ለኢትዮጵያ ገበያ አስተዋወቀ

ሃይንከን ኢትዮጵያ በእለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን ዴሰፔራዶስ (Desperados)...