በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ኡባ ደብረጸሐይ እና ዛላሕ ወረዳዎች እንዲሁም በሻውላ ከተማ አስተዳደር ከመጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም አንስቶ በተከሰተ የእንስሳት ወረርሽኝ በርካታ ቁጥር ያላቸው እንስሳት መመታቸው ተገለጸ።
የበኡባ ደብረጸሐይ ወረዳ ብቻ ባለፉት አራት ቀናት ከ238 የሚሆኑ እንስሳት መሞታቸውን አርብቶ አደሮች እና የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች አስታውቀዋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ኡባ ደብረጸሐይ እና ዛላሕ ወረዳዎች እንዲሁም በሻውላ ከተማ አስተዳደር ከመጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም አንስቶ በተከሰተ የእንስሳት ወረርሽኝ በርካታ ቁጥር ያላቸው እንስሳት መመታቸው ተገለጸ።
የበኡባ ደብረጸሐይ ወረዳ ብቻ ባለፉት አራት ቀናት ከ238 የሚሆኑ እንስሳት መሞታቸውን አርብቶ አደሮች እና የእንስሳት ጤና ባለሙያዎች አስታውቀዋል።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
