ባለፈው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተከሰተው የትራፊክ አደጋ 45 በመቶው አምራች የኅብረተሰብ ክፍል ላይ መሆኑ ተገለጸ

Date:

በ2016 በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተከሰተው የትራፊክ አደጋ 45 በመቶው አምራች የኅብረተሰብ ክፍል ላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራፊክ ማኔጅመንት ባልሥልጣን ገለጸ፡፡
ባለሥልጣኑ ይኼን የገለጸው ሚያዝያ 2 ቀን 2017 ዓ.ም. ከሌሎች አጋር ተቋም ጋር በጋራ በመተባበር በከተማ አቀፍ ደረጃ ለ9ኛ ጊዜ የፖሊስ መረጃን በመጠቀም ያዘጋጀውን ዓመታዊ የመንገድ ደኅንነት ሪፖርት ይፋ ባደረገው መግለጫ ነው፡፡   
የከተማዋን ወቅታዊ የመንገድ ደኅንነት በሰፊው ዳሷል በተባለው በዚህ ሪፖርት መሠረት፣ በመዲናይቱ በ2016 ዓ.ም. በጀት ዓመት 401 ሰዎች በመንገድ ትራፊክ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ሲሆን፣ ከ2015 ዓ.ም. አንፃር በሰባት ሰዎች መቀነሱ ተነግሯል። የከባድ አደጋ ጉዳት መጠን ሦስት በመቶ መቀነሱ ተገልጿል። 45 በመቶ የሞት አደጋ የተመዘገበው አምራች የኅበረተሰብ ክፍል በሆኑት ከ20 እስከ 39 ዕድሜ ክልል ውስጥ በሚገኙ ዜጎች ላይ ነው ተብ…

ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.ethiopianreporter.com/140231/

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...

በኢትዮጵያ በካንሰር ከሚያዙ ሕፃናት መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት ህክምና አያገኙም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በካንሰር ከሚጠቁ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ...