ቦክሰኛው ግጥሚያ ላይ ህይወቱ አለፈ

Date:

የ40 ዓመቱ ናይጄሪያዊ ቡጢኛገብርኤል ኦላንሬዋጁ በቦክስ ግጥሚያ መኻል ህይወቱ አለፈ

ቡጢኛው አክራ ውስጥ ከጋናዊው ጆን ምባኑጉ ጋር የቀላል ሚዛን ፍልሚያ እያደረገ በነበረበት ወቅት በ3ኛው ዙር ራሱን ስቶ እንደወደቀ ተዘግቧል። የድንገተኛ ህክምና ቢደረግለትም ከ30 ደቂቃ በኋላ በጋናው ኮርሌ ቡ ሆስፒታል ህይወቱ ማለፉን የጋና ቦክስ ባለስልጣን አስታውቋል።

🥊 የኦላንሬዋጁ ሪከርዶች፦
• በድምሩ 23 ፍልሚያዎች
• 13 ድሎች (12ቱን በዝረራ)
• 8 ሽንፈቶች
• 2 አቻ

@sputnik_ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...