ትግስት አሰፋ ሪከርድ በማሻሻል አሸነፈች !

Date:


የ2026 የለንደን ማራቶን ውድድር ሲካሄድ በሴቶች ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትግስት አሰፋ በበላይነት አጠናቃዋለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ ውድድሯን 2:15:41 በሆነ ሰዓት በአንደኝነት ማጠናቀቅ ችላለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ ባለፈው አመት በራሷ ተይዞ የነበረውን በሴቶች ብቻ የአለም የማራቶን ሪከርድን (2:15:50) በ 2:15:41 በሆነ ሰዓት መስበር ችላለች።

አትሌት ትግስት አሰፋ በተከታታይ አመታት የለንደን ማራቶን ውድድር አሸናፊ ሆናለች።

በወንዶች ኬንያዊው አትሌት ሴባስቲያን ሳው 1:59:29 በሆነ ሰዓት የአለም ሪከርድ በመስበር ማሸነፍ ችሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ በቻይና ውይይት ያደርጋሉ 

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ወደ ቻይና የሚያደርጉትን መጪ ጉብኝት አስመልክቶ የክሬምሊን...

ከምዝገባ ካርድ ባሻገር፦ ለነገው ድምፅ የዛሬው ጥንቃቄ

ግዮን መጽሔት :- የምርጫ ካርድዎን በእጅዎ ይዘዋል? እንኳን ደስ...

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...