ኔታንያሁ ለፍልስጤማውያን አፋጣኝ ሰብዓዊ ዕርዳታ እንዲቀርብ ፈቀዱ

Date:

የእስራኤሉ ጠ/ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ በጋዛ ላሉ ፍልስጤማውያን ምግብና መድኃኒትን ጨምሮ ሰብዓዊ ዕርዳታ በአስቸኳይ እንዲጀመር ትናንትና ፈቅደዋል።

ጠ/ሚኒስትሩ እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሱት በአሜሪካ መንግሥት ጫና መሆኑ የተዘገበ ሲሆን፤ ከካቢኔያቸው አብላጫዎቹ ውሳኔውን እንደተቃወሙት ዘ ታይምስ ኦፍ እስራኤል ዘግቧል፡፡

በርካታ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ዕርዳታ ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን የእስራኤል ከፍተኛ ባለሥልጣናት ለኢየሩሳሌም ፖስት ተናግረዋል።

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዓለም የምግብ ፕሮግራምና የተባበሩት አረብ ኤሚርቶች ከዕርዳታ አቅራቢዎቹ ቀዳሚዎቹ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...