ንብ ባንክ አቅሙን ለማጠንከር የኢንቨስትመንት ባንክ አጋር ሰየመ

Date:

ሲቢኢ ካፒታል እና ንብ ባንክ ስትራቴጂያዊ ስምምነት ተፈራረሙ የኢትዮጵያ ፋይናንስ ተቋማት የሆኑት ሲቢኢ ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ እና ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ንብ ባንክን ለማስፋፋት የሚያስችል ስትራቴጂያዊ ስምምነት አደረጉ።

በስምምነቱ መሰረት፣ ንብ ባንክ የ ሲቢኢ ካፒታልን የኢንቨስትመንት ባንኪንግ አገልግሎት በመጠቀም፣ በፍጥነት እየተለወጠ ባለው የባንክ ገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመቀጠል የፋይናንስ አቅሙን እና የገበያ እውቀቱን ያጎለብታል ተብሏል።

የንብ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሄኖክ ከበደ ስምምነቱን “ለባለአክሲዮኖች የረጅም ጊዜ ጥቅም ለመፍጠር ወሳኝ እርምጃ ነው” ሲሉ ገልጸውታል።

የ CBE ካፒታል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘመዴነህ ነጋቱ በበኩላቸው፣ ስምምነቱ ንብ ባንክ “ብልህ ውሳኔዎችን እንዲያደርግ” ለመርዳት የገቡትን ቃል እንደሚያሳይ ተናግረዋል።

KGEthiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...