አሃዱ ባንክ በሜክሲኮ አካባቢ የሚገኝ ባለ 15 ፎቅ ሕንፃ መግዛቱ ተሰማ

Date:

በአገር ውስጥ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ፈጣን ዕድገት እያሳየ የሚገኘው አሃዱ ባንክ፣ በላቀ ደረጃ ለመስፋፋትና የገበያ ድርሻውን ለማሳደግ የሚረዳውን ባለ 15 ፎቅ በከፊል የተገነባ ሕንፃ በሜክሲኮ አካባቢ በባለቤትነት መያዙ ታወቀ።

​ካፒታል ከምንጮቿ ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ባንኩ የገዛው ይህ ሕንፃ ሁለት የምድር ውስጥ ወለሎችና 15 የተደራረቡ ፎቆች ያሉት ነው።

አሃዱ ባንክ ሕንፃውን በባለቤትነት ሊይዝ የቻለው ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ግንቦት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ጨረታ ላይ ከፍተኛውን ዋጋ አቅርቦ በማሸነፉ እንደሆነና ጨረታውም በይፋ ተቀባይነት ማግኘቱን ምንጮች አረጋግጠል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...