አርሰናል ክርስቲያን ኖርጋርድን ከብሬንትፎርድ አስፈረመ

Date:

አርሰናል ዴንማርካዊውን ኢንተርናሽናል የብሬንትፎርድ አምበል  ክርስቲያን ኖርጋርድን በ£10m እና £5m ተጨማሪ ስምምነት ማስፈረሙን ይፋ አድረጎዋል።

የተከላካዩ አማካዩ የሚኬል አርቴታ የክረምቱን የዝውውር መስኮት ሶስተኛ ፈራሚ መሆን ችሏል።

ክርስቲያን ኖርጋርድ በአርሰናል ቤት 16 ቁጥር መለያ ይለብሳል።ኖርጋርድ ለብሬንትፎርድ  192 ጨዋታዎች ሲያደርግ 13 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል።

ከ31 አመቱ  ግብ ጠባቂ  ኬፓ አሪዛባላጋ እና ከሌላኛውን የተከላካይ አማካኝ ማርቲን ዙቢሜንዲ በመቀጠል የአርሰናል የክረምቱ ሶስተኛ ፈራሚ በመሆን ኤምሬትስ ደርሷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...