በጃማይካ እየተካሄደ በሚገኘው ግራንድ ስላም ትራክ ላይ በተደረገ ውድድር አትሌት ድርቤ ወልተጂ አሸንፋለች።
በሴቶች 1500 ሜትር አጭር ርቀት በተደረገው ውድድር አትሌት ድርቤ 4: 04.51 በመግባት በበላይነት አጠናቃለች
አትሌት ድርቤ ወልተጂ በ800 ሜትር 2ኛ የወጣችበት ውጤት ተደምሮ በአጠቃላይ ያገኝችውን ነጥብ 20 አድርሳለች።
በጃማይካ እየተካሄደ በሚገኘው ግራንድ ስላም ትራክ ላይ በተደረገ ውድድር አትሌት ድርቤ ወልተጂ አሸንፋለች።
በሴቶች 1500 ሜትር አጭር ርቀት በተደረገው ውድድር አትሌት ድርቤ 4: 04.51 በመግባት በበላይነት አጠናቃለች
አትሌት ድርቤ ወልተጂ በ800 ሜትር 2ኛ የወጣችበት ውጤት ተደምሮ በአጠቃላይ ያገኝችውን ነጥብ 20 አድርሳለች።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
