በቼክ ሪፐብሊክ በተካሄደው የፕራግ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ድል ተቀዳጅተዋል ።
በወንዶች ማራቶን ውድድር አትሌት ለሚ ብርሃኑ 2:05.14 በመግባት ውድድሩን በበላይነት ማሸነፍ ችሏል ።
በሴቶች ማራቶን ውድድር አትሌት ብርቱካን ወልዴ 2:20.55 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በአንደኝነት አሸንፋለች ።
በቼክ ሪፐብሊክ በተካሄደው የፕራግ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ድል ተቀዳጅተዋል ።
በወንዶች ማራቶን ውድድር አትሌት ለሚ ብርሃኑ 2:05.14 በመግባት ውድድሩን በበላይነት ማሸነፍ ችሏል ።
በሴቶች ማራቶን ውድድር አትሌት ብርቱካን ወልዴ 2:20.55 በሆነ ሰዓት በመግባት ውድድሩን በአንደኝነት አሸንፋለች ።
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
