ኢንተር ሚላን በርካታ የትኬት ጥያቄ ቀረበለት

Date:

ኢንተር ሚላን በርካታ ደጋፊዎቹ የቅዳሜውን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ለመመልከት ጥያቄ ማቅረባቸው ተገልጿል።

ጨዋታውን ለመታደም ከ 80,000 በላይ የኢንተር ሚላን ደጋፊዎች የትኬት ጥያቄ ማቅረባቸው ተነግሯል።

የቀረበው የስታዲየም መግቢያ ትኬት ከሁለት አመታት በፊት በኢስታንቡል ፍፃሜ ከቀረበው የበለጠ እንደሆነ ተገልጿል።

የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ለክለቦች ለእያንዳንዳቸው 18,000 ትኬቶች የሚሰጥ ሲሆን ኢንተር ሚላን ለታማኝ ደጋፊዎቹ ቅድሚያ እንደሚሰጥ አሳውቋል።

የሻምፒየንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ የፊታችን ቅዳሜ በጀርመን ሙኒክ አሊያንዝ አሬና ስታዲየም ይካሄዳል።

@Tikvahethsport

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ለሚገኘው ቅርንጫፉ ተጨማሪ 1.4 ቢሊዮን ሺሊንግ ኢንቨስት አደረገ

የኬንያው የቴሌኮም ግዙፍ ኩባንያ ሳፋሪኮም እስከ ሰኔ 2018 ዓ.ም...

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ...

ንባብ ለሕይወት ባዛር እየተካሄደ ነው !!!

በንባብ ለሕይወት ፕሮጀክትና በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት አዘጋጅነት የሚካሄደው...

በኢራን የኤነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ ያነጣጠረ አዲስ መጠነ ሰፊ ጥቃት መታቀዱ ተሰማ

የአሜሪካ ጦር በዚህ ሳምንት መጨረሻ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት...