እስራኤል በጋዛ አዲስ የምድር ጦርነት ምዕራፍ ውስጥ እንደምትገኝ ገለፀች 

Date:

የእስራኤል መከላከያ ኃይል ቃል አቀባይ ብርጋዴር ጄኔራል ኤፊ ዴፍሪን እንደተናገሩት ዘመቻው ከዚህ ቀደም ከነበሩት ጥቃቶች በተለየ መልኩ ሐማስ እንደገና ቁጥጥር እንዳያገኝ ግዛትን በማስጠበቅ ላይ ያተኩራል።

“እየገፋን ነው፤ እና እኛን ሊያቆመን የሚችለው ብቸኛው ነገር የታጋቾቹ ወደ ቤታቸው መመለስ ብቻ ነው” ብለዋል።

ባለሥልጣኑ ንፁሀን ሰዎች ወደ “አስተማማኝ ቦታዎች” እንደሚላኩ ገልፀዋል።

እስራኤል ለሁለት ወራት ያህል ምንም ዓይነት የሰብዓዊ እርዳታ እንዳይገባ ከከለከልች በኋላ እሁድ እለት “ወታደራዊ ዘመቻዎችን ማስፋት አስፈላጊ” በመሆኑ ምክንያት የጋዛ ነዋሪዎች “መሠረታዊ የምግብ መጠን” እንደሚያገኙ አስታውቃለች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...