እስራኤል የየመን አየር ማረፊያ ላይ ጥቃት አደረሰች

Date:

እስራኤል በየመንዋ ሰንአ ከተማ በሚገኘው ዋና አየር ማረፍያ ላይ ጥቃት ማደረሷ ተነገረ፡፡

በጥቃቱ አሸባሪ ባለቻቸው አካላት ላይ ጥቃት ማድረሷን እስራኤል አስታውቃለች።

የመን በበኩሏ ጥቃቱ ንፁሀንን ላይ ያነጣጠረ ነው ስትል ከሳለች።

የሰንአ አየር ማረፍያ ዋና ዳይሬክተር ካሊድ አልሸረፋ በ ኤክስ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንደገለፁት ለሲቪል አገልግሎት የሚውል በየመን አየር ማረፍያ ባለቤትነት የተያዘ አውሮፕላን በጥቃቱ ሙሉ ለሙሉ እንደወደመ ፅፈዋል።

የእስራኤል የመከላከያ ሚንስቴር ኢስራኤል ካትዝ በበኩላቸው ጥቃቱ የሐውቲ አማፅያንን ኢላማ ያደረገ እንደሆነ መግለጻቸውን አልጀዚራ ዘግቧል፡፡
ሀገሬ ቲቪ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...