ከሪል ስቴት ሽያጭ ከ1.3 ትሪሊዮን ዶላር በላይ ገቢ እንደሚገኝ ጥናት አሳይቷል

Date:

ይህ የተባለው  ጊፍት ሪል ስቴት ለሶስት ቀን የሚቆይ የ30 በመቶ ቅናሽ የአፓርትመንት የንግድ ሱቆች ሽያጭ ሲጀምር ነው፡፡

ሱቆቹን በ2 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ለገዥዎች ለማስረከብ ተዘጋጅቻለሁ ብሏል፡፡

ድርጅቱ ተመራጭ የሆኑ ዲዛይኖችን እና አዳዲስ እሴቶችን በማካተት ከዚህ ቀደም በሲ ኤም ሲ አካባቢ በ 16,000 ካሬ ሜትር እና በ95,000 ካሬ ሜትር  ላይ ሁለት መንደሮችን ገንብቶ ለደንበኞቹ ማስተላለፉን ሰምተናል፡፡

በተያያዘም ፈረስ ቤት አካባቢ በ50,000 ካሬ ሜትር ላይ ሶስተኛውን መንደር ገንብቶ ለነዋሪዎች ማስረከቡንም ተናግሯል፡፡

በአሁኑ ደግሞ በአዲስ አበባ በለገሃር፣ በተክለሀይማኖት፣ በ22 ማዞሪያ፣ በፈረስ ቤት የመኖሪያና የንግድ አፓርታማ መንደሮችን እየገነባ እንደሚገኝና ለሽያጭ ማቅረቡንም ተናግሯል፡፡

በዚህም ከሚያዝያ 2 እስከ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ለሽያጭ ክፍት ነው ተብሏል፡፡ 

ከሸገር 102.1

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...