ከ338 ሚሊዮን ብር በላይ ሕገ-ወጥ መድኃኒቶች ተያዙ

Date:


የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ብሔራዊ ኢንተርፖል፣ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን በጋራ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከ338 ሚሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው ሕገ-ወጥ መድኃኒቶች መያዛቸውን አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ስዩም ወልዴ፤ በሕገ ወጥ የመድኃኒት ዝውውር ላይ ተሰማርተው ህብረተሰቡን ለከፋ የጤና ችግር እየዳረጉ ያሉ አካላትን በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተናግረዋል።

ሕገ-ወጥ መድኃኒቶች

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...