ከ338 ሚሊዮን ብር በላይ ሕገ-ወጥ መድኃኒቶች ተያዙ

Date:


የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ብሔራዊ ኢንተርፖል፣ የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን እና የኢትዮጵያ ጉሙሩክ ኮሚሽን በጋራ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ ከ338 ሚሊዮን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው ሕገ-ወጥ መድኃኒቶች መያዛቸውን አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ስዩም ወልዴ፤ በሕገ ወጥ የመድኃኒት ዝውውር ላይ ተሰማርተው ህብረተሰቡን ለከፋ የጤና ችግር እየዳረጉ ያሉ አካላትን በጋራ መከላከል እንደሚገባ ተናግረዋል።

ሕገ-ወጥ መድኃኒቶች

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት...

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...