ዛሬ እሁድ መጋቢት 28 አይቀርም

Date:

<<እኔ ለክርስቶስ እንደመገበሪያ ስንዴ ነኝ ያለው>>
የሶሪያው(የአንፆኪያው) አብሪ ኮከብ፣ሐዋርያው፣ሠማዕቱ ጳጳሱ ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ከተናገረው የተወሰደ።

መጋቢት 28/2017 እለተ ሰንበት ከቀኑ በ 7:00 ሰአት በአራት ኪሎ ቅድሥት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አዳራሽ 4ተኛ ፎቅ
ሠማእትነትን ሲቀበል በልቡ ላይ በወርቃማ ቀለም ኢየሱስ ክርስቶስ ተብሎ ተፅፎ የተገኘበትን የቅዱስ አግናጥዮስ የመዝሙር ምርቃት ምክንያት በማድረግ ዝክረ አግናጥዮስ በሚል ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል

እርሶም ከጉባኤው እንዲሁም ከቅዱሱ አባት በረከትን ያገኙ ይሳተፉ ዘንድ በሠማእቱ በቅዱስ አግናጥዮስ ስም ጠርተንዎታል

አዘጋጅ ጠሪ፥ ቤተ አግናጥዮስ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ትራምፕ የኢራን የኒውክሌር ተቋም ላይ ጥቃት ለማድረስ ዛቱ

አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርሰው ጥቃት 11ኛ ቀኑን ይዟል። ፕሬዝዳንት...

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የአሜሪካ ” American Space ” ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቨን ማሲንጋ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተቋቋመውን "American...

አሐዱ ባንክ ለ 8ኛ ጊዜ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አከናወነ

አሐዱ ባንክ ሥራ የጀመረበትን 4ኛ ዓመት በማስመልከት የተለያዩ ኩነቶችን...

ዕንባ ጠባቂ ከቀረቡለት አቤቱታዎች 84% በመንግስታዊ ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው

የኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በተጠናቀቀው የ2018 በጅት ዓመት...