ዛሬ እሁድ መጋቢት 28 አይቀርም

Date:

<<እኔ ለክርስቶስ እንደመገበሪያ ስንዴ ነኝ ያለው>>
የሶሪያው(የአንፆኪያው) አብሪ ኮከብ፣ሐዋርያው፣ሠማዕቱ ጳጳሱ ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ከተናገረው የተወሰደ።

መጋቢት 28/2017 እለተ ሰንበት ከቀኑ በ 7:00 ሰአት በአራት ኪሎ ቅድሥት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አዳራሽ 4ተኛ ፎቅ
ሠማእትነትን ሲቀበል በልቡ ላይ በወርቃማ ቀለም ኢየሱስ ክርስቶስ ተብሎ ተፅፎ የተገኘበትን የቅዱስ አግናጥዮስ የመዝሙር ምርቃት ምክንያት በማድረግ ዝክረ አግናጥዮስ በሚል ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል

እርሶም ከጉባኤው እንዲሁም ከቅዱሱ አባት በረከትን ያገኙ ይሳተፉ ዘንድ በሠማእቱ በቅዱስ አግናጥዮስ ስም ጠርተንዎታል

አዘጋጅ ጠሪ፥ ቤተ አግናጥዮስ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...