<<እኔ ለክርስቶስ እንደመገበሪያ ስንዴ ነኝ ያለው>>
የሶሪያው(የአንፆኪያው) አብሪ ኮከብ፣ሐዋርያው፣ሠማዕቱ ጳጳሱ ቅዱስ አግናጥዮስ ምጥው ለአንበሳ ከተናገረው የተወሰደ።
መጋቢት 28/2017 እለተ ሰንበት ከቀኑ በ 7:00 ሰአት በአራት ኪሎ ቅድሥት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ አዳራሽ 4ተኛ ፎቅ
ሠማእትነትን ሲቀበል በልቡ ላይ በወርቃማ ቀለም ኢየሱስ ክርስቶስ ተብሎ ተፅፎ የተገኘበትን የቅዱስ አግናጥዮስ የመዝሙር ምርቃት ምክንያት በማድረግ ዝክረ አግናጥዮስ በሚል ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል
እርሶም ከጉባኤው እንዲሁም ከቅዱሱ አባት በረከትን ያገኙ ይሳተፉ ዘንድ በሠማእቱ በቅዱስ አግናጥዮስ ስም ጠርተንዎታል
አዘጋጅ ጠሪ፥ ቤተ አግናጥዮስ
