የህዝብ ትራንስፖርት እስከ ምሽት 4:00 ሰዓት አገልግሎት እንዲሰጡ ተወሰነ

Date:


ይህ እንዳደርግም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በደንብ ቁጥር 185/2017 የተደነገገው ደንብ ይፈቅድልኛል ብሏል፡፡

በዚህ ደንብ መሠረት በከተማዋ ማንኛውም የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ እስከ ምሽት 4፡00 ሰዓት የትራንስፖርት አገልግሎትን መስጠት እንደሚጠበቅበት ተደንግጓል ሲል ተናግሯል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም ከስምሪት መስመር ውጪ አገልግሎት መስጠት፣ አቆራርጦ መጫንና ቢሮው ካወጣው ታሪፍ ውጪ ተሳፋሪን ማስከፈል እንደማይቻል ቢሮው በብርቱ አሳስቧል፡፡

ከዚህ መመሪያ ውጪ በህገ-ወጥ መንገድ በሚንቀሳቀሱ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ባለንብረቶችና አሽከርካሪዎች በደንቡ በተቀመጠው የቅጣት እርከን መነሻነት 5,000 ብር እቀጣለሁ ብሏል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ፤ አደረሰን

ሰማያት ተከፈቱ ፣ ምስጢርም ተገለጠ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ዘመዷ ቅድስት...

አባቴ ለእኔ አባት ብቻ አልነበረም፤ ለእናቴ ታማኝ ባል፣ ለሁላችንም ደግሞ የደስታ ምንጭ ነበር

"አባዬ… ዛሬ ላለሁበት ማንነት መሰረት የሆንከኝ አንተ ነህ!" ​የአርቲስት...

የአንበሶቹ ትንሳኤ፦ የዳካር እንባ እና የቴራንጋ ድል

​በዳካር ሰማይ ስር ዛሬ ጨረቃ አልወጣችም፤ ይልቁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ...

የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው

የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እና በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት...