የትራኮማ መከላከያ የመድኃኒት በሰቆጣ እደላ እየተካሄደ ነው

Date:

የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት የትራኮማ መከላከያ የመድሀኒት እደላ ዘመቻ ከሐምሌ 6 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 7 ቀን እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቋል ።

ዘመቻው ማንኛውም በከተማ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሚያሳትፍ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዘመቻው ከ47ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተደራሽ እንደሚያደርግ ጤና ጽ/ቤቱ አስታውቋል።

ከዘመቻውም ጎን ለጎንም ማንኛውም ከ15 ዓመት በላይ የሆነ የከተማዋ ነዎሪዎች የዓይን ፀጉር መቀልበስ ልየታ እየተሰራ ሲሆን የዓይን ጸጉር መቀልበስ ችግር ያለባችሁ ህክምናው የሚሰጥ መሆኑን አውቀው ህክምናውን እንዲያገኙ ጽ/ቤቱ ጥሪ አቅርቧል።

በተጨማሪም ለዘመቻው መሳካት የከተማው ማህበረሰብ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ሲል ጤና ተቋሙ መጠየቁን ብስራት ከሰቆጣ ከተማ ኮሙኒኬሽን ያገኘው መረጃ ያሳያል::

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...