የአሜሪካ እና የሩሲያ ድርድር

Date:

የሩሲያ ልዑካን መሪ ግሪጎሪ ካራሲን ለስፑትኒክ እንደተናገሩት ሁለቱ አካላት በዩክሬን ጉዳይ ዙሪያ በተደጋጋሚ መወያየት እንዳለባቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል።

“ሌላው ችግር፤ ቀለል አድርጎ ለመናገር፤ ዩክሬንን በተመለከተ አቋሞች ሁልጊዜ አለመገጣጠማቸው ነው። ነገር ግን የመግባቢያ መንገድ ለመፈለግ እንሞክራለን። እንዲህ ያለ ዕድል ተፈጥሯል” ሲሉ ዋና ተደራዳሪው ተናግረዋል።

የአሜሪካና የሩሲያ የባለሙያዎች ቡድን ድርድራቸውን ሊቀጥሉ የሚችሉበት ሁኔታ በጣም ከፍተኛ እንደሆነም ባለስልጣኑ ጠቁመዋል ሲል የዘገበው ስፑትኒክ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...