የአሜሪካ የኒውክሌር ኤጀንሲ በምሥጢራዊ የመረጃ ምንተፋ ተጠቃ

Date:

የአሜሪካ የኒውክሌር ግምጃ ቤት በኃላፊነት የሚመራው ብሔራዊ የኒውክሌር ደሕንነት አስተዳደር፤ የማይክሮሶፍት ሼር ፖይንት የሰነድ አስተዳደር ሶፍትዌር ብልሽትን በመጠቀም ተጠልፏል፡፡ 

🔍 የአሜሪካ ብሔራዊ የኒውክሌር ደሕንነት አስተዳደር፣ የኒውክሌር ጦር መሣሪያዎችን የመገንባት፣ የማፍረስ እና የመጠበቅ ኃላፊነት የተሰጠው በከፊል ራሱን የሚያስተዳድር የኢነርጂ መምሪያ ቅርንጫፍ ነው።

🔍 አስተዳደሩ የኒውክሌር ሰርጓጅ መርከብ ሬአክተሮችን ማስተዳደር፣ ለጨረር አደጋዎች ምላሽ መስጠት እና ሽብርተኝነትን መመከት ሥራው ነው፡፡ ሌሎች የመምሪያው ክፍሎችም ተጠቅተዋል፡፡

ይህኛው ምንተፋ ወሳኝ የአሜሪካ ብሔራዊ ዘርፎች ላይ ያነጣጠረው ተከታታይ ጥቃት አካል ነው፡፡

➡️ በመጋቢት ወር ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝን ጨምሮ ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣናት የሲግናል መተግበሪያ የቡድን ውይይት አፈትልኳል፡፡ እነዚህ መልዕክቶች ከኦፕሬሽን ጥቃት መረጃዎች እስከ የሲአይኤ ሰላይ ማንነት ድረስ ሁሉንም ነገር የያዙ ነበሩ፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አርሰናል ከቦርንማውዝ በጉጉት የሚጠበቅ ጨዋታ

በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀን...

በአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የሚነሱ አራት ቁልፍ ጥያቄ

በፓኪስታን የሚደረገው የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር እየተጠበበፓኪስታን ነገር ግን...

መንገዳችን ረጅም፣ ጉዟችን ፈታኝ መሆኑን እናውቃለን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል...

የተመድ ዋና ጸሐፊ ኢራን እና አሜሪካ “በቅን ልቦና” ወደ ድርድሩ እንዲገቡ ጠየቁ

የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ አሜሪካ እና ኢራን...