የአርሰን ቬንገር ቅሬታ !

Date:

ቬንገር ማንቸስተር ዩናይትድ እና ቶተንሃም በዩሮፓ ሊግ ለፍፃሜ የሚቀርቡ ከሆነ ህግ መሻሻል አለበት ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።

በፕሪሚየር ሊጉ15እና16ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ የሚሳተፏበትን እድል ለማግኘት ከጫፍ ደርሰዋል እና እንዴት ያዩታል ተብለው ተጠየቁ ።
በቢን ስፖርት በተንታኝነት ላይ የሚሰሩት አርሰን ቬንገር የእንግሊዝ ክለቦች በቻምፒየንስ ሊጉ 5 ክለቦችን እያሳተፏ ባለበት በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ ማሳተፍ አግባብ አይደለም ነው ያሉት ።

ሻምፒዮን የሚሆን ቡድን ሊፈቀድለት የሚገባው በዛው በዩሮፓ ሊግ መሳተፍ እንጂ በቻምፒየንስ ሊግ መሆን የለበትም ብለዋል።

ዩሮፓ ሊጉ በአቋራጭ ቻምፒየንስ ሊግ መግቢያ መሆኑ የውድድሩ ድምቀት ቢሆንም ፍትሀዊ አይደለም ባይ ናቸው ።
በመሆኑም አወዳዳሪው አካል ደንብ እና መመሪያዎቹን ዳግም ሊያጤን ይገባል ብለዋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...