የአዋሽ ወንዝ ሙላት በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ከመኖሪያቸዉ አፈናቀለ

Date:

የተፈናቃዮች ቁጥር ከዘጠኝ ሺህ በላይ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ኮምንኬሽን ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የጽ/ቤቱ ኃላፊ ወይዘሮ ኤቢሴ ተርፋ ዛሬ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደገለፁት የዛሬን ማለትም የነሀሴ 1 ቀን 2017 ዓ .ም መረጃን ሳይጨምር ከወንዙ መሙላት ጋር በተያያዘ ከዘጠኝ ሽህ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል።

የተፈናቀሉት ዜጎችም በሁለት ወረዳዎች በትምህርት ቤቶች ውስጥ ተጠልለው የምግብ እና የመኝታ እርዳታ እየተደረገላቸው ይገኛል ብለዋል።

” አሁንም የውሃው መጠን እየጨመረ ነው ” ያሉት ኃላፊዋ ከፍተኛ ትኩረት ይሻል ሲሉም አክለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...