የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ 366 ሚሊዮን ዶላር አስገኘ

Date:

ሚኒስቴሩ ይህን ያለው ዛሬ በተከፈተው ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ዐውደ-ርዕይ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ንግግር ያደረጉት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አምንቴ የሆርቲካልቸር ንዑስ ዘርፍ ለሀገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እያስገኘ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም ዘርፉ ስልጠና የሚፈልጉ እና ስልጠና የማያስፈልጋቸው የሥራ እድሎችን እንደፈጠረ ገልፀዋል፡፡ ከተፈጡሩት የሥራ እድሎች ውስጥ 80 በመቶ የሚሆነው በሴቶች እንደተሸፈነም አስታውቀዋል፡፡

ዐውደ-ርዕዩ “ሆርቲካልቸር ለዘላቂ ሀገራዊ ግብ” በሚል መሪ ሐሳብ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የዲጂታል ኢትዮጵያን ጉዞ ላይ የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ ሥልጠና አከናወነ

ኩባንያችን ከመንግሥት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጋር በመተባበር...

የኔታንያሁ ድንገተኛ ማስጠንቀቂያ እና የቢሊዮን ዶላር የጋዝ ሚስጥር!

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ከታሪካዊቷ የግብፅ ምድር የሚሰማው...

ኤርትራ ሠራዊቷን በአስቸኳይ ከግዛቷ እንድታስወጣ እና ለድርድር ዝግጁ እንድትሆን ኢትዮጵያ ጠየቀች

የኤርትራ ሠራዊት ተቆጣጣሯቸዋል ካላቸው የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ግዛቶች እንዲወጣ እና...

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የደንበኞች ቁጥሩ ከ5.46 ሚሊየን በላይ መድረሱን ገለፀ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የ2018 አ.ም የስድስት ወር የዕቅድ አፈፃፀሙን...