የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር ዘርፍ 366 ሚሊዮን ዶላር አስገኘ

Date:

ሚኒስቴሩ ይህን ያለው ዛሬ በተከፈተው ዓለም አቀፍ የሆርቲካልቸር ዐውደ-ርዕይ ነው፡፡ በዐውደ-ርዕዩ ላይ ንግግር ያደረጉት የግብርና ሚኒስትር ግርማ አምንቴ የሆርቲካልቸር ንዑስ ዘርፍ ለሀገሪቱ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እያስገኘ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡

በተጨማሪም ዘርፉ ስልጠና የሚፈልጉ እና ስልጠና የማያስፈልጋቸው የሥራ እድሎችን እንደፈጠረ ገልፀዋል፡፡ ከተፈጡሩት የሥራ እድሎች ውስጥ 80 በመቶ የሚሆነው በሴቶች እንደተሸፈነም አስታውቀዋል፡፡

ዐውደ-ርዕዩ “ሆርቲካልቸር ለዘላቂ ሀገራዊ ግብ” በሚል መሪ ሐሳብ በሚሊንየም አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ኔታንያሁ እና ትራምፕ የፊታችን ማክሰኞ በዋይት ሀውስ እንደሚወያዩ ተገለጸ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፤ ቤንያሚን ኔታንያሁ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ...

አሜሪካ በኢትዮጵያ ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ከኢትዮጵያ መንግሥትና ከግሉ ዘርፍ ጋር ውይይት አካሄደች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጄ. ማሲንጋ፣ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን...

የካፍ ፕሬዝዳንት የ2027 አፍሪካ ዋንጫ በ24 ተሳታፊ ሀገራት እንደሚካሄድ አስታወቁ

የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሙትሰፔ የ2027...

የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ነፃ የጤና ምርመራና ሕክምና መስጠት ጀመረ

ሆስፒታሉ በቀን ከ300 በላይ ታካሚዎችን ያስተናግዳል የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ከሐምሌ...