የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አገኘ

Date:

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2024 “የቢዝነስ ትራቭለርስ አዋርድስ” የአፍሪካ ምርጡ አየር መንገድ ሽልማትን አግኝቷል።

አየር መንገዱ ሽልማቱን ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ ማግኘቱን አስታውቋል።

የአየር መንገዱ ደንበኞች እያደረጉት ላለው ድጋፍ ምስጋናውን አቅርቧል።

“ቢዝነስ ትራቭለርስ አዋርድስ” የ“ቢዝነስ ትራቭለርስ” መጽሔት አንባቢዎች በሚሰጡት ድምጽ አሸናፊው የሚለይበት የአቪዬሽን ሽልማት አይነት ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከባድ ሙስና የተከሰሱትን 4 ተከሳሾችን፤ ፖሊስ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሳይችል ቀረ

በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸው በፖሊስ የ'ይፈለጋሉ" ማስታወቂያ የወጣባቸው...

ስለመካከለኛው ምስራቅ አዲስ ውጥረት እስካሁን የታወቁ ጉዳዮች

🔸 ትላንት ምሽት ከኢራን ግዛት የተተኮሰ የሮኬት ጥቃት በሰሜናዊ...

የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕጉ በጋዜጣ እስኪታተም ረቂቅ ሰነዶችን ከመጠቀም እንዲቆጠብ የፍትሕ ሚኒስቴር አሳሰበ

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የፍትሕ ሚኒስቴር አዲሱ የወንጀል ሕግ ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ...

ፔንታጎን የእስራኤል ስለላ እንደሚያሳስበው ተገለጸ

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ፔንታጎን እስራኤል ከፍተኛ ልዑኮችን ጨምሮ የአሜሪካ...