የእስራኤል ጦር ኢራንን ለማጥቃት ለዓመታት አቅዶ መዘጋጀቱን አስታወቀ

Date:

የእስራኤል መከላከያ ኃይል በኢራን ላይ ጥቃት ለመፈጸም ለአመታት ዝግጅት ማድረጉን አስታወቀ።

የእስራኤል ጦር ኃይል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ኢያል ዛሚር ከቅርብ ወራት ወዲህ ይህ የጥቃት ዝግጅት “ከበድ ባለ ሚስጥራዊ ሁኔታ” እንዲፋጠን ተደርጓል ብለዋል።

ዝርዝር መረጃ ያልሰጡት ኤታማዦር ሹሙ ወታደራዊ ዘመቻው ሊሳካ የቻለው “ተግባራዊ እና ስትራቴጂካዊ ሁኔታዎች በመጣጣማቸው ነው” ብለዋል።

አክለውም ይህ ጥቃት ቢዘገይ ኖሮ “እነዚህ ሁኔታዎች ሊታጡ እንደሚችሉ” እና እስራኤልን አደጋ ላይ የሚጥል ነው ብለዋል።

“ለከባድ እና ድንገተኛ ጥቃት ምስጋና ይግባውና ድንቅ ውጤቶችን አስመዝግበናል” ብለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...