የከባድ ሚዛን ቦክሰኛዉ ጆርጅ ፎርማን በሞት ተለየ

Date:

“ቢግ ጆርጅ” በመባል የሚታወቀው አሜሪካዊው ጆርጅ በስፖርቱ እጅግ አስደናቂ ስራዎችን በመስራት በ19 አመቱ በ1968 የኦሎምፒክ ወርቅን በማሸነፍ እና የአለምን የከባድ ሚዛን ዋንጫ በ21 አመት ልዩነት ሁለት ጊዜ በማግኘት ዝናን ያተረፈ ነበር።

ጆርጅ ፎርማን ለ 10 ዓመታት ጡረታ ከወጣ በኋላ እ.ኤ.አ. በ1987 በ38 ዓመቱ ወደ ቦክስ ተመልሶ በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ለዘርፉ የማይተካ አስተዋፅኦ አበርክቷል።

ባለፉት 80 አመታት ከ25 ምርጥ ቦክሰኞች አንዱ መሆን የቻለም እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ።

ጆርጅ ፎርማን በ76 አመቱ ህይወቱ ማለፉን ቤተሰቦቹ በማህበራዊ ሚድያ ማስታወቃቸዉን በርካታ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...