የደጋፊዎች የወዳጅነት እግር ኳስ ግጥሚያ ለ2ኛ ጊዜ ሊካሄድ ነው

Date:

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እግር ኳስ ደጋፊዎች ጥምረት ከአዲስ አበባ ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ፤ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንዲሁም ከስፖንሰሮች ጋር በመተባበር ስፖርታዊ ጨዋነት ለማስፈን አላማ ያደረገ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ ክለቦች ደጋፊ ማህበራት የሚሳተፉበት ሁለተኛው የወዳጅነት እግር ኳስ ውድድር በአዲስ አበባ ስታዲየም ነሃሴ 25 ድምቀት ይጀምራል፡፡

ውድድሩ የሚቆይበት ጊዜ፡- ከነሃሴ 25 እስከ መስከረም 11

ውድድሩን የሚመራው ዳኛየሚመደበው፡-የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

ውድድሩ  የሚደረግባቸው ከተማቸው፡-አዲስ አበባ፣ አዳማ፣ ድሬድዋ፣ ሃዋሳ፣ ሆሳዕና፣ ሶዶ እና አርባምንጭ

ተወዳዳሪ አካላቶች፡-17 ደጋፊ ማህበራት እና 4 አጋር ድርጅቶቸ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...