ተወዳጁ ድምፃዊ ሀይልዬ ታደሰ በሰው ዘንድ እጅግ የተወደዱ እና ስሜን የሚሰጡ ሙዚቃዎችን ለህዝብ አድርሷል፡፡
በውስጣችን የማንረሳው የሁል ግዜ ትውስታ እንዲሆን አምስት ሙዚቃዎች ላይቭ የተጫወታቸው እንደ አዲስ ተሰርቶ ሊቀርብ ነው፡፡
የነዚህን ሙዚቃዎች ኦርጅናሉን ያቀናበረው አንጋፋው እና ተወዳጁ ሙሉጌታ አባተ ሲሆን የአሁን ሙዚቃ ሪከርድ ያደረገው ፍሬዘር ታዬ ሚክስ እና ማስተሪንግ አበጋዝ ክብረ ወርቅ ሽዎታ ሙዚቃውን ፕሮዲውስ ያደረገው አቀናባሪ ካሙዙ ካሳ(ሻኩራ ስቱዲዮ) በቅርቡ በሌላ ቲቪ አማካኝነት ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
via ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ
