ድምፃዊ ሀይልዬ አምስት ምርጥ ስራዎቹን በድጋሚ ሊያቀርብ ነው

Date:

ተወዳጁ ድምፃዊ ሀይልዬ ታደሰ በሰው ዘንድ እጅግ የተወደዱ እና ስሜን የሚሰጡ ሙዚቃዎችን ለህዝብ አድርሷል፡፡

በውስጣችን የማንረሳው የሁል ግዜ ትውስታ እንዲሆን አምስት ሙዚቃዎች ላይቭ የተጫወታቸው እንደ አዲስ ተሰርቶ ሊቀርብ ነው፡፡

የነዚህን ሙዚቃዎች ኦርጅናሉን ያቀናበረው አንጋፋው እና ተወዳጁ ሙሉጌታ አባተ ሲሆን የአሁን ሙዚቃ ሪከርድ ያደረገው ፍሬዘር ታዬ ሚክስ እና ማስተሪንግ አበጋዝ ክብረ ወርቅ ሽዎታ ሙዚቃውን ፕሮዲውስ ያደረገው አቀናባሪ ካሙዙ ካሳ(ሻኩራ ስቱዲዮ) በቅርቡ በሌላ ቲቪ አማካኝነት ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

via ተመስገን ኡካሬ የሐጌ ልጅ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምርጫ በሚያካሂድባቸው ቦታዎች ሁሉ እሳተፋለሁ

በዘንድሮው ሀገራዊ ምርጫ እንደሚሳተፍ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማሕበራዊ ፍትህ...

በሲዳማ ክልል ከ62% በመቶ በላይ የሚታረሰው መሬት በአሲዳማነት የተጎዳ ነዉ

በኢትዮጵያ ግብርና ዘርፍ የሚታየው የምርታማነት ማነቆ በዋናነት የመሬት አሲዳማነት...

የኢትዮጵያ እዳ እና ሃብት አስተዳደር ኮርፖሬሽን የሥራ ኃላፊዎች ስብሰባ ሳይገኙ ቀሩ

የመንግስት ልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮጵያ እዳ እና...

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት

የኢትዮጵያ እና ሕንድ የቆየ ዲፕሎማሲዊ ግንኙነት የአፍሪካ-ሕንድ...