ግብፅ 40,000 ወታደሮችን ወደ ሲና ድንበር አሰማራች

Date:

ግብፅ በ1979 ከእስራኤል ጋር ባደረገችው የሰላም ስምምነት መሠረት ከተፈቀደው ቁጥር በእጥፍ የሚጠጋ 40,000 ወታደሮችን ወደ ሰሜን ሲና አሰማርታለች።

ግብፅ ወታደሮቿን ያሰማራችው እስራኤል በጋዛ የምታደርገው ወታደራዊ ዘመቻ ፍልስጤማውያንን ወደ ግብፅ ግዛት ማፈናቀልን ሊፈጥር ይችላል በሚል ስጋት ነው።

ወደ ሲና ያቀናው የግብፅ ጦር የታጠቁ ተሽከርካሪዎችን፣ የአየር መከላከያ ዘዴዎችን እና ልዩ ሃይሎችን ያካተተ ሲሆን በ ራፋህ እና ሼክ ዙዋይድ ባሉ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ሰፍረዋል።

እስራኤል ግብፅ ወታደሮቿን በማስጠጋቷ ደስተኛ እንዳልሆነች የገለፀች ቢሆንም ግብጽ እራሴን ለመከላከል ያደረኩት እርምጃ ነው ብላለች።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...