“ ፍፁም ቅጣት ምት ተከልክለናል ” ሚኬል አርቴታ

Date:



“ ህመም ይሰማኛል ”

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በጨዋታው የነበረውን ዳኝነት ተችተዋል።

ማዱኬ ላይ የተሰራው ጥፋት “ ለእኛ ፍፁም ቅጣት ምት ነበር “ ያሉት ሚኬል አርቴታ ዳኛው መሳሳቱን ገልጸዋል።

“ ዳኛው ለእነሱ ፍፁም ቅጣት ምት ለመስጠት ወስኖ ለእኛ ግን የተለየ ውሳኔ ሰጥቷል “ ሲሉ ሚኬል አርቴታ ወቅሰዋል።

ምን እየተሰማቸው እንደሆነ ሲጠየቁም “ ህመም እየተሰማኝ ነው “ሲሉ ሚኬል አርቴታ ተናግረዋል።

“ ፒኤስጂ እና ሉዊስ ኤንሪኬን እንኳን ደስ አላችሁ ማለት እወዳለሁ የአለም ምርጥ ቡድን ናቸው ” አርቴታ

@tikvahethsport   

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...