ህዝባዊ ተቃውሞ በዩክሬን

Date:


የፀረ-ሙስና ኤጀንሲዎችን የሚያዳክመው የዘለንስኪ አዲስ ህግ በኪየቭ፣ ሊቪቭ፣ ዲኒፕሮ እና ኦዴሳ ከተሞች ውስጥ ህዝባዊ ተቃውሞዎችን ቀስቅሷል፡፡

ፕሬዝደንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ የሀገሪቱን ገለልተኛ የፀረ-ሙስና ኤጀንሲዎች የዩክሬን ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሙሉ ስልጣን የሚያስረክብ አወዛጋቢ ህግ ፈርመዋል።

ይህ ህዝባዊ ተቃውሞ እ.ኤ.አ. በ2022 የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ወዲህ ትልቁን ፀረ-መንግስት ተቃውሞ አስነስቷል።

በብሔራዊ ፀረ-ሙስና ቢሮ (NABU) እና በልዩ ፀረ-ሙስና አቃቤ ህግ ቢሮ (SAPO) የሚመራውን ምርመራ ለመቆጣጠር እና ለመመደብ ለጠቅላይ አቃቤ ህግ ስልጣን ይሰጣል።

ብሔራዊ ፀረ-ሙስና ቢሮ (NABU) እና ልዩ ፀረ-ሙስና አቃቤ ህግ ቢሮ (SAPO) በዩክሬን ሙስናን ለማጥፋት የቆዩ ሁለት ቁልፍ ተቋማት ናቸው። እርምጃው እነዚህን ኤጀንሲዎች ነፃነታቸውን የሚገፍ እና ወደ ፖለቲካ መሳሪያነት የመቀየር ስጋት እንዳለው ተገልጿል።

NBC Ethiopia

russia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...

የአህጉሪቱን የርስ በርስ ንግድ ልውውጥ 250 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ ታቀደ

የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና ዋና ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ...

በሆርሙዝ ወሽመጥ የሚያልፉ መርከቦች ክፍያ መፈጸም አይጠበቅባቸውም

አሜሪካ እና ኢራን በተስማሙበት የመግባቢያ ሰነድ መሠረት በሆርሙዝ ወሽመጥ...

እስራኤል ጦሯ በደቡብ ሊባኖስ እንደሚቆይ አስታወቀች

የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር እስራኤል ካትዝ እንደተናገሩት፤ በአሜሪካ እና በኢራን...