ሦስቱ ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ወደ ሀገር ገቡ

Date:

ቤተ ክርስቲያን ከመንግሥት ጋር በመነጋገር  በቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገቡ

ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ የገቡት አባቶች

  • ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣
  • ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ እና
  • ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ  ሲሆኑ፤
    ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳቱ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የባህርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስን ጨምሮ ብፁዕ አቡነ ዲዮስቆሮስ፣ብፁዕ አቡነሳዊሮስ፣ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍና ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ተገኝተው አቀባበል እንዳደረጉላቸው የቤተ ክርስቲያኒቱ ሚዲያ ዘግበዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...

ፈረንሳይ የ54 ነጥብ 6 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ለመስጠት ተስማምታለች

የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በኢትዮጵያ ጉብኝታቸው ሀገራቸው ለኢትዮጵያ የኃይል...

ትራምፕ ኢራን ላይ ያላቸው ትዕግሥት እየተሟጠጠ መሆኑን ተናገሩ

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው መሪ ዢ ጂንፒንግ ጋር...