ሩሲያ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ካልተቀበለች አሜሪካ ራሷን ከድርድሩ ታገላለች

Date:

ሩሲያ የተኩስ አቁም ስምምነቱን የማትቀበል ከሆነ አሜሪካ ራሷን ከድርድሩ እንደምታገል አስታውቃለች፡፡

አሜሪካ፣ ሩሲያ የ30 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነቱን የምትገፋ ከሆነ ሀገሪቱ ላይ ማዕቀብ እንደምትጥልም አስጠንቅቃለች፡፡

ትራምፕ በዩክሬን የተኩስ አቁም ጉዳይ ላይ ፑቲን ቁርጥ ውሳኔያቸውን እንዲያሳውቁ የሁለት ሳምንት ቀነ ገደብ ሰጥቻለሁ ማለታቸው ይታወሳል፡፡

ትራምፕ እና ፑቲን ካደረጉት የስልክ ውይይት በኃላ ሩሲያ የስምምነት ሰነድ አለማቅረቧ በአሜሪካ ዘንድ የቁርጠኝነት ማነስ ተደርጎ ተቆጥሯል፡፡

ክሬምሊን በበኩሉ በመጪው ሰኞ በኢስታንቡል ለሚካሄደው የሰላም ድርድር የዩክሬንን ምላሽ እየጠበቅኩኝ ነው ብሏል፡፡

ዩክሬን ለተጋበዘችበት 2ኛ ዙር የሰላም ድርድር እስካሁን መስል አለመስጠቷንም ስካይ ኒውስ ዘግቧል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

እንግሊዝ ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች ማህበራዊ ሚዲያ እንዳይጠቀሙ አገደች

የእንግሊዝ መንግሥት ዕድሜያቸው ከ16 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናትና ታዳጊዎች...

አሜሪካ 300 ሚሊዮን ዶላር ለኢራን ልትሰጥ ነው መባሉን ትራምፕ አስተባበሉ

አሜሪካ እና ኢራን ከስምምነት ከደረሱ በኋላ አሜሪካ እና አጋሮቿ...

ደህና ሁን! ሰሜ…ስሜ!

“ከልጅነታችን ጀምሮ ጥበብ አገናኝታን ፣ በግሽ አባይ የባህል ቡድን...

✌️ጀግናን ማክበርና መሸለም ጀግንነት ነው

✌️ከዕድሜው የገዘፈው የታሪኩ ጁዋር ጀግናውን ሙሉጌታ ከበደን የመዘከር የጀግንነት...