ሰደድ እሳት በሶሪያ

Date:

በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ተስፋፍቶ መቀጠሉ ተገለፀ።

ሰደድ እሳቱ በቃስታል ማፍ ከተማ የተቀሰቀሰ ሲሆን እስካሁን ከ10ሺ ሄክታር በላይ ወደ አመድነት መቀየሩ ተነግሯል።

28 ቦታዎችን ያዳረሰውን ሰደድ እሳት ለማጥፉት በርካታ ርብርብ እየተደረገ እንደሚገኝ ሳና የተሰኘው የሀገሪቱ ዜና አገልግሎት አስታውቋል።

በሰደድ እሳት አደጋው እስካሁን የተጎዱ ንፁሀን አለመኖሩ የተገለፀ ሲሆን እሳቱን ለማጥፉት ርብርብ ሲያደርጉ የነበሩ ስምንት ሰራተኞች ከፊል ጉዳት አጋጥሟቸዋል።

ሰደድ እሳቱን ለማጥፋት ቱርክን ጨምሮ ሌሎች ሀገራት ርብርብ እያደረጉ ይገኛሉ ሲል የዘገበው አናዶሉ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...

በሳዑዲ በምሕረት የተለቀቁ 320 ኢትዮጵያውያን

በሳዑዲ አረቢያ የፍርድ ሂደታቸው ተቋርጦ የምህረት አዋጅ ከተሰጣቸው 1...