ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

Date:

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመረጃ ነጻነት አዋጅን በሙሉ ድምፅ አጸደቀ

በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ...

በቬንዝዌላ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ የ32 ሰዎች ህይወት አልፏል

በቬንዙዌላ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የታወጀ ሲሆን 7.2 እና 7.5...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ “ሉሲ” ላገኟት ፕሮፌሰር የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ስብሰባ፥...

የሳህለወርቅ ዘውዴ አዲሱ አለም አቀፍ ሹመት በተመድ ልዩ ተልእኮ ተሰጣቸው

የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ...