ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

Date:

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ሱዳን የአውሮፓ ኅብረት የጣለውን አዲስ ማዕቀብ ፍትሐዊ አይደለም ስትል አወገዘች

የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሱዳን የጦር ኃይሎች “ከአማፂ ታጣቂ ቡድኖች” ጋር “መስተካከል” የለባቸውም ብሏል፡፡

ካርቱም የአውሮፓ ኅብረት የሱዳንን ልዩ ብሔራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሚዛናዊ አካሄድ እንዲከተል ጠይቋል፡፡

ብራስልስ ከሱዳን የጦር ኃይሎች እና ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይል ጋር ግንኙነት ባላቸው ሁለት ግለሰቦች እና ሁለት አካላት ላይ የንብረት እግድ፣ የገንዘብ ድጋፍ ክልከላ እና የጉዞ ገደቦችን ጨምሮ የተለያዩ ማዕቀቦችን ዐርብ ጥሏል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ዳውድ ኢብሳ ከምርጫው ራሳቸውን አገለሉ

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ በኦሮሚያ...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ‹‹ሁሉን አቀፍ ስምምነት›› እንደምትፈልግ ገለጸች

ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ለማቆም ከአሜሪካ ጋር በምታደርገው...

የሪል እስቴት ዘርፍ ዘመናዊ የክፍያ ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት አዲስ አጋርነት ፈጠረ

በኢትዮጵያ የሪል እስቴት ዘርፍ ግንባር ቀደም ከሆኑት ድርጅቶች አንዱ...

የአርቲስት ጥላሁን ገሠሠ መታሰቢያ ሐውልት ተመረቀ

ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ሙዚቃ ዕድገት ወደር የሌለው አስተዋጽኦ ላበረከተውና የሙዚቃው...