ቄራዎች ድርጅት 65 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ማሽኖችን አስገባ

Date:

ጠረኑ ተረፈ ምርት ሲቀቀል የሚፈጠር ሲሆን ይህንም የሚያሥቀሩ ማሽኖች ብልሽት ሲገጥማቸው የሚከሰት እንደሆነ የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አታክልቲ ገ/ሚካኤል ተናግረዋል፡፡

ማሽኖቹን በአዲስ በመተካት፣ ሽታውን በዘላቂነት ለማስወገድ እየተሰራ ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡

በቅርቡ 65 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው ለተረፈ ምርት የሚሆኑ ማሽኖችን አስገብተናል ያሉ ሲሆን አሁንም የሚመጡ አሉ ብለዋል፡፡

ይህ መጥፎ ጠረን በአካባቢው የሚስተዋለው የመሳሪያዎች ብለሽት ሲያጋጥም አልፎ አልፎ ነው እንጂ ሁሌ አይደለም ሲሉም ተናግረዋል፡፡

(አራዳ ኤፍ ኤም)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ለተለያዩ ብሔራዊ ቡድኖች የሚጫወቱ ወንድማማቾች

የ2026 የፊፋ የዓለም ዋንጫ ከመላው ዓለም የተውጣጡ ምርጥ ተጫዋቾችን...

ኢንፊኒቲ ለቤትና ለመኪና መግዣ ብድር እየሰጠ እንደሚገኝ አስታወቀ

ኢንፊኒቲ ኃላፊነቱ የተወሠነ መሠረታዊ የቁጠባ እና ብድር ኀብረት ሥራ...

የአዲሱ የወንጀል ህግ ስነ-ስርዓት የእርማት ስራዎች ሳይጠናቀቁ በሥራ ላይ እየዋለ ነው

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ላለፉት 64 ዓመታት...

ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ አገኘ

​የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን በሀገሪቱ የካፒታል ገበያ ታሪክ ለመጀመሪያ...